|

3:00 PM

"FACEBOOK BOOK CLUB - READING SHARING"

Discussion

  • Goethe-Institut Äthiopien, Addis Abeba

Join us for a reading sharing session. Read the story posted on our facebook page. Come to the Goethe-Institut. Share your reading. Comment your experience.

Find more information on our facebook page.
https://www.facebook.com/goethe.addisabeba

The session will be in Amharic

ኑ! ንባብን እንካፈል

የንባብ አንዱ ትርፍ ስላነበቡት ነገር ከሌሎች ጋር ማውራት መቻል ነው፡፡ የሌላውን ምልከታ መጋራት፣ ምልከታውን መሞገት፣ ከእዚያ ውስጥ አዲስ ምልከታን መውለድ፡፡

ይህንን ሁለት ሶስት ሆኖ ከማድረግ በዘለለ በርከት ብሎ ማድረግ የሚቻልበት መድረክ ማግኘት ቀላል አይደለም፡፡

እርሰዎ የእዚህ ፕሮግራም ተካፋይ መሆን ከፈለጉ በፌስቡክ ገፃችን ላይ የምንለጥፈውን አጭር ታሪክ ያንብቡ፡፡ ካነበቡ በኋላ ንባብዎን ለማካፈል ሐምሌ 6 ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 9.00 ሰዓት ጀርመን ባህል ማዕከል ይገኙ፡፡